1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአፍሪቃ ህብረት ትምህርት ቤት በመቅዲሾ

ረቡዕ፣ የካቲት 9 2003

ከሶማሊያ መዲና መቅዲሾ የቀድሞ ነዋሪዎች አብዛኛዎቹ ከከተማይቱ ሸሽተው ወጥተዋል ። ያም ሆኖ ልጆች ያሏቸው አንዳንድ ቤተሰቦች እዚያው ይኖራሉ ።

ምስል፦ picture-alliance / dpa

የሶማሊያን የሽግግር መንግስት የሚደግፈው የአፍሪቃ ህብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል በመዲናይቱ ላሉት ልጆች መደበኛ ትምሕርት የሚሰጥ አንድ ትምሕርት ቤት ከፍቷል ። በዚሁ የአፍሪቃ ህብረት ትምሕርት ቤት የእንግሊዘኛ ቋንቋ ትምሕርት የሚሰጥ ሲሆን እግር ኳስ መጫወትም ይፈቀዳል ። የምዕራብ ጀርመን የቴሌቪዥን ድርጅት ባልደረባ Antje Diekhans በዚሁ ትምህርት ቤት ተገኝታ የተማሪዎቹን ውሎ ተከታትላ ያቀናበራችውን ዘገባ ሂሩት መለሰ አጠናቅራዋለች ። Antje Diekhans ፣

ሂሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW