1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአፍሪቃ ህብረት ና ማደጋስካር

ዓርብ፣ መጋቢት 11 2001

የአፍሪቃ ህብረት የሰላምና የፀጥታ ጥበቃ ምክርቤት ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ ባካሄደው ስብሰባ የማደጋስካር ሪፐብሊክን ከህብረቱ ማናቸውም የአባልነት ተሳትፎ ለጊዜው አግዷል ።

የአፍሪቃ ህብረት ና ማደጋስካርምስል፦ picture-alliance/ dpa

በማደጋስካር ፕሬዝዳንት ማርክ ራቫሎማናና ላይ በርዕሰ ከተማዋ አንታናራሪቮ ከንቲባና በጦር ኃይሉ የተካሄደውን የስልጣን ግልበጣም የሲቪልና ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ሲል ኮንኗል ። ታደሰ ዕንግዳው ከአዲስ አበባ ዘገባ ልኮልናል ።

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW