1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአፍሪቃ ህብረት እና የዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ተመልካች ፍርድ ቤት ንትርክ

ዓርብ፣ ሐምሌ 3 2001

የዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ተመልካች ፍርድ ቤት የሱዳን ፕሬዚደንት ኦማር ሀሳን ኧል በሺር አንጻር ከጥቂት ወራት በፊት ክስ በመመስረት የእስር ማዘዣም አውጥቶዋል።

ፕሬዚደንት በሺር በዳርፉርምስል፦ picture-alliance/ dpa
ዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት የሱዳን ፕሬዚደንት ኦማር ሀሰን ኧል በሺር በዳርፉር የብዙ መቶ ሺህ ሰው ህይወት ለጠፋበትና እጅግ ብዙዎችም ለተፈናቀሉበት የጦርና በዚያ በስብዕና አንጻር ለተፈጸመው ወንጀል ተጠያቂ ናቸው ይላል። የዓለም አቀፉን ፍርድ ቤት ብያኔ ተግባራዊ ለማድረግ ግን የፍርድ ቤቱን ምስረታ ያስገኘውን የሮሙን ሰነድ የተፈራረሙት ሀገሮች ትብብር አስፈላጊ ነው። ይሁንና፡ ሰነዱን የፈረሙት አፍሪቃውያት ሀገሮች ይህንኑ ትብብር ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆኑም። ምክንያቱ ምንድን ነው? ይህስ ምንስ ሊያስከትል ይችላል?
አርያም ተክሌ
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW