1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚደንት ምርጫ ዝግጅት

ማክሰኞ፣ ጥር 15 2004

በሳምንቱ መጨረሻ በአዲስ አበባ በሚደረገው የአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ የህብረቱት ኮሚሽን ፕሬዚደንት ይመረጣል።

ንኮሳዛና ድላሚኒ ዙማምስል picture-alliance/ dpa


ለዚሁ ሥልጣን የወቅቱ የአፍሪቃ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚደንት ዣን ፒንግ እና የደቡብ አፍሪቃ የሀገር አስተዳደር ሚንስትር ኮሳዛና ላሚኒ ዙማ ይወዳደራሉ። በሁለቱ መካከል የተጀመረው ፉክክር በእንግሊዝኛ እና በፈረንሣይኛ ተናጋሪዎቹ ሀገሮች መካከል የሚካሄድና በጠባብ የድምፅ ልዩነት የሚለይ ምርጫ እንደሚሆን የዋሽንግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ያነጋገራቸው የፖለቲካ ተንታኞች ግምታቸውን ሰጥተዋል።

አበበ ፈለቀ

አርያም ተከሌ
ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW