1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ፍፃሜ

ዓርብ፣ ጥር 23 2006

ምንም እንኳን ሁለቱ የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ቡድኖች የተኩስ አቁም ስምምነት ቢፈፅሙም፤ አመፁ እንደቀጠለ ነው።

Afrika - Beginn des Gipfels der Afrikanische Union
ምስል፦ Getty Images

የደቡብ ሱዳኑ ጦርነትን የሚሸመግለዉ የምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን በምህፃሩ ኢጋድ የደቡብ ሱዳኑ የተኩስ አቁም ስምምነት ተግባራዊነትን የሚቆጣጠር ቡድን ለማሳማራት ማቀዱን አስታዉቋል። ዛሬ በሚጠናቀቀዉ የአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ፤ ስለተነሱ ርዕሶች በጉባኤው ላይ ተገኝቶ ሲከታተል የነበረው የአዲስ አበባ ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስን በስልክ አነጋግረነዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ልደት አበበ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW