1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ፍፃሜ

ማክሰኞ፣ ጥር 26 2001

አስራ ሁለተኛው የአፍሪቃ ህብረት አባል ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ ይጠናቀቃል ።

የአፍሪቃ ህብረት
የአፍሪቃ ህብረትምስል፦ DW /Maya Dreyer

አዲስ አበባ ውስጥ ትናንትና እና ዛሬ የመከሩት የሀገራት መሪዎች የተባበሩት የአፍሪቃ መንግስታትን ለመመስረት የሚረዳ የአፍሪቃ ህብረት ባለስልጣን እንዲቋቋም ወስነዋል ። በጉባኤው ላይ ከሀምሳ ሶሶቱ አባል ሀገራት የሀያ ሶሶቱ መሪዎች ተገኝተዋል ጌታቸው ተድላ የጉባኤውን የመጨረሻ ቀን ሂደት ተከታትሎ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል ።

Hirut melesse

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW