1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ፍጻሜ

ረቡዕ፣ ጥር 27 2001

ካለፈው እሁድ ወዲህ ሲካሄድ የቆየው አስራ ሁለተኛው የአፍሪቃ ህብረት መሪዎች ጉባዔ ዛሬ ተጠናቀቀ።

የአፍሪቃ ህብረት
የአፍሪቃ ህብረትምስል DW /Maya Dreyer

አንድ ቀን የተራዘመው ጉባዔ የተባበረው የአፍሪቃ መንግስት እንዲመሰረት በተለይ የወቅቱ የህብረቱ ሊቀ መንበር የሊብያ መሪ ኮሎኔል ጋዳፊ ባቀረቡት ሀሳብ ላይ እስከ ሌሊቱ ዘጠኝ ሰዓት ቢወያዩም፡ ሁነኛ ስምምነት ላይ ሳይደርሱ ቀርቶል። ምስረታው ቀስ በቀስ መሆን አለበት ከሚሉት ሀገሮች መካከል አንድዋ ኢትዮጵያ ናት። ጌታቸው ተድላ

AA,NM

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW