1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ

ሐሙስ፣ ጥር 22 2000

የኢንዱስትሪ ልማት በአፍሪቃ የሚል መፈክር ይዞ የተነሳው የአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ዛሬ ተከፈተ። በዓቢዩ ጉባዔ ላይ ከዳርፉርና ከሶማልያ ጎን በተለይ በኬንያ ውዝግብ ላይ በሰፊው የሚመከር ሲሆን፡ የተሰናባቹ የህብረቱ ኮሚስዮን ፕሬዚደንት አልፋ ኦማር ኮናሬም ተተኪ ይመረጣል። በዓቢዩ ጉባዔ መክፈቻ ስነ ስርዓት ላይ የተመድ ዋና ጸሀፊ ፓን ኪ ሙን ተሳታፊ ነበሩ።

የአፍሪቃ ህብረት በአዲስ አበባ
የአፍሪቃ ህብረት በአዲስ አበባምስል፦ DW /Maya Dreyer
ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW