1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአፍሪቃ ህብረት የመከላከያ ሚንስትሮች ስብሰባ

ሰኞ፣ ኅዳር 27 2003

የአፍሪቃ ህብረት የመከላከያ ሚንስትሮች ስብሰባ በአዲስ አበባ ተጀምሮዋል።

ምስል፦ DW /Maya Dreyer

በህብረቱ የስብሰባ አዳራሽ የተጀመረውን ስብሰባ የከፈቱት የአፍሪቃ ህብረት የጸጥታና የደህንነት ምክር ቤት ኮሚሽነር ራምታን ላማምራ ናቸው። ስብሰባው በህብረቱ ሰላም አስከባሪ ተልዕኮዎች አወቃቀር ላይ በተይ ያተኮረ ሲሆን፡ የኮት ዲቯርን ጊዚያዊ ሁኔታም ተወያይቶበታል።

ታደሰ እንግዳው

አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW