1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአፍሪቃ ህብረት የመከላከያ ጓዶች ምስረታ ዕቅድ

ሰኞ፣ ኅዳር 14 2002

የአፍሪቃ ህብረት የአህጉሩን የጋራ የመከላከያ ኃይል እአአ በ2010 ዓም ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችለው የሰላም እና ደህንነት፡ ብሎም ወታደራዊ መዋቅራዊ አሰራሩን ዛሬ ይፋ አድርጎዋል።

ምስል፦ picture-alliance/ dpa

በህብረቱ ጽህፈት ቤት ዛሬ ስለአፍሪቃ የጋራ መከላከያ ኃይል አወቃቀር፡ አደረጃጀትና አሰራር ዝርዝር የሚያሳይ ሀሳባዊ ሞዴልም ቀርቦ ውይይት ተካሂዶበታል።

ታደሰ እንግዳው/አርያም ተክሌ/ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW