1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአፍሪቃ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን

ማክሰኞ፣ ግንቦት 10 2002

የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ስራውን ጀመረ

ምስል፦ AP

በቀድሞው የቦትስዋና ፕሬዝዳንት የሚመራውና 60 አባላት ያሉት የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ትላንት በይፋ ስራውን መጀመሩን የቡድኑ መሪ ሰር ኬቱሚሌ ማሲሬ በተለይ ለዶቸ ቬሌ ገልጸዋል። የታዛቢው ቡድን ከአምባሳደሮች፤ ከብሄራዊ ምክር ቤት አባላት፣ ከፓን አፍሪካ ፓርላሜንት እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ ሃገራት ከተጋበዙ ታዋቂ ግለሰቦች ኀተወጣጡ አባላትን ያቀፈ ነው። የቡድኑ መሪ የአባላቱ ቁጥር ከምርጫ ጣቢያዎች ቁጥር አንጻር በቂ ናቸው ለሚለው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ በተመረጡና ለግምገማቸው ውጤታማ መሆን አስተዋጽኦ በሚኖራቸው የተወሰኑ የምርጫ ጣቢያዎች እንደሚሰማሩ ገልጸዋል።

መሳይ መኮንን

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW