1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ህብረት የዳርፉር ሰላም አስከባሪ ጓድ አዳጋች ተልዕኮ

ማክሰኞ፣ ሰኔ 22 2002

በዳርፉር ከተመድ ሰላም አስከባሪ ጓድ ጎን የተሰማራው የአፍሪቃ ህብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል ከሽምቅ ተዋጊዎች በሚሰነዘርበት ጥቃት የተነሳ ተልዕኮውን በማከናወኑ ተግባሩ ላይ እክል እክል እየገጠመው መሆኑን ህብረቱ አስታወቀ።

ምስል AP

እንደሚታወሰው የሽምቅ ተዋጊዎች ከጥቂት ጊዜ በፊት በምዕራብ ዳርፉር ነርቲቲ ጦር ሰፈር ዘልቀው በመግባት በከፈቱት ተኩስ ሶስት የርዋንዳ ወታደሮች ሲገደሉ፡ አንዱ በካባድ አቁስለዋል። ህብረቱ የሚሰነዘርበትን ጥቃት ተቋቁሞ ግዳጁን ለመወጣት ሲል አዲስ ስልት እየነደፈ መሆኑን ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ያነጋገራቸው የአፍሪቃ ህብረት የጸጥታ እና የሰላም ኮሚሽነር አምባሳደር ራምታን ላማምራን ገልጸዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW