1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የአፍሪቃ ልማት ባንክ ጉባኤ

ሰኞ፣ ሐምሌ 14 2006

ባሳለፍነዉ ሳምንት መጨረሻ የአፍሪቃ ልማት ባንክ አዲስ አበባ ላይ ጉባኤ አካሂዷል። በዚህ ጉባኤም ባንኩ የአፍሪቃ ሃገራት በምጣኔ ሃብት ረገድ የምርት ሰንሰለትን ማሳደግ እንደሚኖራባቸዉ ገምግሟል።

Neues Hauptquartier der Afrikanischen Union AU in Addis Abeba
ምስል፦ picture-alliance/dpa

ባንኩ ኢትዮጵያም በዚህ ሂደት ዉስጥ መካከት እንደሚጠበቅባት ተመልክቷል። የባንኩ ዳይሬክተር አቶ ገብርኤል ንጋቱ ግን በኢንዱስትሪ እድገቱ አኳያ ግን ለአንዳንድ አባል ሃገራት እንደምሳሌ ልትቆጠር ትችላለች ማለታቸዉን የአዲስ አበባዉ ዘጋቢችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ በላከዉ ዘገባ አመልክቷል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW