1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ሕብረት ጉባኤና የአሕጉሪቱ ምክር ቤት

ዓርብ፣ ጥር 20 2003

ባለሥልጣናቱ እንደሚሉት ምክር ቤቱ በተለያዩ የአፍሪቃ ሐገራት የተደረጉ ምርጫዎች ይታዘባል።የመልካም አስተዳደር ይዞታንም ይገመግማል።

ምስል AP

የአፍሪቃ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ሥለ ምርጫ ነፃነትና መልካም አስተዳደር የተረቀቀዉን ሠነድ እንዲያፀድቅ የአፍሪቃ ምክር ቤት ጠየቀ።የምክር ቤቱ መሪዎች ዛሬ አዲስ አበባ ዉስጥ በሰጡት መግለጫ የፊታችን እሁድ እዚያዉ አዲስ አባባ የሚሰየመዉ የሕብረቱ የመሪዎች ጉባኤ ሥለ ምርጫ እና ሥለመልካም አስተዳደር ጊዜ ወስዶ እንዲነጋገር ጠይቀዋል።ባለሥልጣናቱ እንደሚሉት ምክር ቤቱ በተለያዩ የአፍሪቃ ሐገራት የተደረጉ ምርጫዎች ይታዘባል።የመልካም አስተዳደር ይዞታንም ይገመግማል።ጌታቸዉ ተድላ
ነጋሽ መሐመድ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW