1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ሕብረት ጉባኤ ፍፃሜ

ማክሰኞ፣ ጥር 25 2002

ጉባኤዉ በተለይ ሱዳንና ሱማሊያን የሚያብጠዉን ግጭትና ጦርነት ለማስወገድ አባል ሐገራት መዉሰድ በሚገባቸዉ እርምጃዎች ላይ በሰፊዉ መክሮ ዉሳኔዎችም አሳልፏል።

ምስል picture-alliance/ dpa

ካለፈዉ እሁድ ጀምሮ አዲስ አበባ ዉስጥ ሲካሄድ የቆየዉ የአፍሪቃ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ ተጠናቅቋል።ጉባኤዉ በተለይ ሱዳንና ሱማሊያን የሚያብጠዉን ግጭትና ጦርነት ለማስወገድ አባል ሐገራት መዉሰድ በሚገባቸዉ እርምጃዎች ላይ በሰፊዉ መክሮ ዉሳኔዎችም አሳልፏል።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን የሕብረቱን የሰላምና የፀጥታ ምክር ቤት ኮሚሽነር ራምታነ ላማምራምን አነጋግሮ የሚከተለዉን ዘገባ ልኮልናል።

ሥለ ጉባኤዉ ሒደት ደግሞ ተክሌ የኋላ የአዲስ አበባዉን ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉን በስልክ አነጋግሮት ነበር።

Getachew Tedla

Tadesse Engdaw

Tekle Yewhala

Negash Mohammed

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW