1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ቀንድ ፈላስያን ተመልካች ጉባዔ በሮም

ሰኞ፣ ኅዳር 22 2007

ባለፈው ሐምሌ ወር ተፈራራቂውን የአውሮፓ ህብረት ጊዜያዊ ሊቀመንበርነቱን የተቀበለችው ኢጣሊያ ፤ በአፍሪቃ ቀንድ ስደተኞችና ፍልሰት ላይ ያተኮረ ስብሰባ ሰሞኑን በሮም ከተማ አካሂዳለች።

Italienisch-Kurs für Flüchtlinge in Palermo, Italien
ምስል DW/B. Riegert

ስብሰባው የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት ተወካዮች እና 28 የአፍሪቃ ሀገራት ሚኒስትሮች እና ልዑካንን ያሳተፈ ነበር። ጉዳዩ የአፍሪቃ ቀንድ ሀገራትን እንደመመልከቱም፤ የኢትዮጵያ ፣ የኤርትራ፣ የጅቡቲ እና የሶማልያ ሀገራት ተወካዮች በስብሰባው ተገኝተዋል። የጀርመኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፍራንክ ቫልተር ሽታየንማየር « የስደተኞቹን ችግር በጥቂት ሳምንታት ብሎም ወራት ባንዴ የምንፈታው አይደለም ነው ያሉት» የስብሰባውን ይዘት ሮም የሚገኘው ዘጋቢያችን ተክለ እዝጊ ገብረየሱስ ተከታትሎ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።

ተክለ እዝጊ ገብረየሱስ

ልደት አበበ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW