የአፍሪቃ ኅብረትና አረንጓዴዉ አብዮት27 ነሐሴ 2006ማክሰኞ፣ ነሐሴ 27 2006ከመላዉ የአፍሪቃ አህጉር የተሰባሰቡ የግብርና ባለሞያዎች እና ከፍተኛ የግብርናው ዘርፍ ኃላፊዎች ዛሬ በአዲስ አበባ የአፍሪቃ ኅብረት ጉባኤ ጀመሩ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል Imagoማስታወቂያ ይህ ለሶስት ቀናት የሚዘልቀዉ ጉባኤ « አረንጓዴዉ አብዮት » የሚል መጠሪያ የያዘው ጉባዔ ምርትን ለማሳደግ እና የምርትን ጥራት ለማሻሻል ስለሚቻልበት ጉዳይ እና በዚሁ ሂደትም ላይ የሚደቀኑ ችግሮችን ለማስወገድ ስለሚቻልበት ጉዳይ ይመክራል። ዝርዝሩን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ልኮልናል። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አዜብ ታደሰ አርያም ተክሌ