1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ኅብረት፣ መፈንቅለ መንግሥትና ፈታኙ አቋም

እሑድ፣ ሐምሌ 7 2005

አንድ ቢሊዮን ገደማ ህዝብ ባለው ክፍለ ዓለም 54 አባል ሃገራትን ያቀፈውና ዘንድሮ 50 ኛ ዓመቱን በማክበር ላይ የሚገኘው የአፍሪቃ ኅብረት በየጊዜው በሚከሠቱ የአህጉሩ ችግሮች መፈተኑ አልቀረም ። የኅብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር ወይዘሮ እንኮሳዛና ድላማኒ

ምስል Getachew Tedla HG

ዙማ ፣ በቅርቡ በግብጹ ፕሬዝዳንት መሐመድ ሙርሲ ከሥልጣን ገለል እንዲሉ የተደረገበትን እርምጃ መነሻ በማድረግ ፤ኅብረቱ ከግብፅ ህዝብ ጎን እንደሚቆም ፤ሆኖም አገሪቱ ለጊዜው ከአባልነት እንደምትታገድ መጠቆማቸው የሚታወስ ነው ። ይህ ጊዜያዊ ወይስ ዘለቄታ ያለው የኅብረቱ መርኅ ነው? «የአፍሪቃ ኅብረት፣ መፈንቅለ መንግሥትና ፈታኙ አቋም ፣»የዛሬው የእንወያይ ዝግጅት ትኩረት ነው በዚህ ርእሰ ጉዳይ ላይ ለመነጋገር 3 እንግዶችን ጋብዘናል ። እነርሱም

1.የፖለቲካ ሳይንስ ፕሮፌሰር፣እንዲሁም የኦሮሞ ፌደራል ኮንግረስ ሊቀመንበር ፣ ዶ/ር መረራ ጉዲና

2.የፀጥታ ጥናት ተቋም ባልደረባ ዶክተር ሰሎሞን አየለ ደርሶ እንዲሁም

3. የቀድሞ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ባልደረባና ጋዜጠኛ አቶ ንጉሤ ደስታ ናቸው

ተክሌ የኋላ

ልደት አበበ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW