1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ኅብረት ስብሰባ ዋና ትኩረት

ረቡዕ፣ ሰኔ 21 2009

የአፍሪቃ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ የፊታችን ሳምንት መባቻ ለሁለት ቀናት ይካሄዳል። ከዚያ አስቀድሞም በዚህ ሳምንት በተለያዩ የስልጣን ርከኖች ስብሰባዎች በመካሄድ ላይ ናቸዉ። ኅብረቱ በዚህ ጉባኤዉ የአፍሪቃ ኅብረትን በአዲስ መልክ ማዋቀር ላይ ትኩረቱን እንደሚያደርግ እየተነገረ ነዉ።

African Union Hauptquartier in Addis Abeba
ምስል AFP/Getty Images/J. Vaughan

Beri. AA (ISS View on AU next Summit) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የስብሰባዉን ዋና አጀንዳ አስመልክቶ የሰላም እና ጸጥታ ተቋም ዳይሬክተር አምባሳደር አልፍሬድ ማጃዬ ዱቤ በተለይ ከዶቼ ቬለ ጋር ቃለ መጠይቅ አድርገዋል። ያነጋገራቸዉ ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ነዉ ፤ ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW