1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ አሜሪካ የህክምና ትምህርት ትብብር

ረቡዕ፣ ነሐሴ 2 2004

ዩናይትድ ስቴትስ አፍሪቃ ሀገሮች ዉስጥ የህክምናዉን ዘርፍ ለማሻሻል የምታደርገዉ ድጋፍ ጥራት ላይ ያተኮረ እንደሆነ ተገለጸ። ይህን አስመልክቶም በአዲስ አበባ ለሁለተኛ ጊዜ የአፍሪቃ አሜሪካ የህክምና ትምህርት ትብብር አዉደ ጥናት በመካሄድ ላይ ነዉ።

ምስል Fistula e.V.

 የህክምና ትምህርት ትብብሩ ዓላማ የህክምና ትምህርት ጥራቱን ማሻሻልና የህክምና ባለሙያዎችን ቁጥር ማሳደግ ሲሆን በአዉደ ጥናቱ ከተለያዩ የአፍሪቃ ሀገሮች የተዉጣጡ ከሶስት መቶ በላይ ባለሙያዎች መሳተፋቸዉን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ በዘገባ ጠቅሷል። ኢትዮጵያም ከዚህ መርሃግብር ስለሚኖራት ተጠቃሚነት የአዉደጥናቱን አስተባባሪ በማነጋገር ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል። 

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW