1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ የልማት ሳምንት

ረቡዕ፣ መጋቢት 28 2008

ለአንድ ሳምንት የተካሄደዉ የአፍሪቃ የልማት ሳምንት ጉባኤ ተጠናቀቀ። የአፍሪቃ ኅብረት እና የተለያዩ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅቶች በጉባኤዉ የተሳተፉ ሲሆን በ13 ነጥቦች ላይ መወያየቱ ተገልጿል።

Afrikanische Union Gebäude Außenansicht Äthiopien Addis Ababa
ምስል Imago

[No title]

This browser does not support the audio element.

ጉባኤ የአፍሪቃ አሳሳቢ የተባሉ ጉዳዮች ላይ የተወያየ ሲሆን በተለይም ስደተኞችን የሚመለከተዉ ከፍተኛ ትኩረት እንደተሰጠዉ ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ በላከልን ዘገባ አመልክቷል። ከዚህም በተጨማሪ ብዙ የሚነገርለት የአፍሪቃ እድገት ጉዳይ መነሳቱን እና የአፍሪቃ መሪዎች ከሌሎች የዓለም ሃገራት መሪዎች ጋር በጋራ እስከ ጎርጎሪዮሳዊዉ 2030,ም ድረስ በአፍሪቃ ዘላቂ እድገት የሚኖርበትን መንገድ ለመቀየስ መምከራቸዉም ተገልጿል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW