1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ የሰብዓዊ መብት ቀን

ረቡዕ፣ ጥቅምት 10 2008

የሕብረቱ የፖለቲካ ኮሚሽነር አይሻ አብዱላሂ ባሰሙት ንግግር ከአፍሪቃ የሴቶችን መብት በማስጠበቅ ሩዋንዳን አወድሰዋል። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤቶቻቸው የተወከሉ ሴቶች ቁጥር ከፍተኛ የሆነባቸውን አንዳንድ የአፍሪቃ ሃገራትም በምሳሌነት አንስተዋል።

Bildergalerie Millionäre Afrika - AU Conference Center
ምስል picture-alliance/Zuma Press

[No title]

This browser does not support the audio element.

በአፍሪቃ የሰብዓዊ መብት አያያዝ በሰፊው የሚያነጋግር ርዕስ ከሆነ ከርሟል ።ያም ሆኖ የአፍሪቃ ሕብረት የክፍለ ዓለሙን የሰብዓዊ መብት ቀን በሕብረቱ አዳራሽ ዛሬ አስቧል። በዚሁ ሥነ-ስርዓት ላይ የሕብረቱ የፖለቲካ ኮሚሽነር አይሻ አብዱላሂ ባሰሙት ንግግር ከአፍሪቃ የሴቶችን መብት በማስጠበቅ ሩዋንዳን አወድሰዋል። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤቶቻቸው የተወከሉ ሴቶች ቁጥር ከፍተኛ የሆነባቸውን አንዳንድ የአፍሪቃ ሃገራትም በምሳሌነት አንስተዋል። የሴቶችን መብት ማስከበር ወደፊትም ተጠናክሮ ሊቀጥል የሚገባው መሠረታዊ ጉዳይ መሆኑን ባለሥልጣንዋ ተናግረዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ
አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW