የአፍሪቃ የተፈጥሮ ጋዝ ሐብት1 ሐምሌ 2002ሐሙስ፣ ሐምሌ 1 2002የአፍሪቃ ን የተፈጥሮ ጋዝ ሐብት ለመሻማት ምዕራባውያኑ የነዳጅ ኩባንያዎችና የኤሌክትሪክ ኃይል አመንጪ ድርጅቶች እሽቅድምድም ላይ ናቸው ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል APማስታወቂያ ይሁንና ከአፍሪቃ በተለይ የኃይል ምንጭ ፈላጊ ወደ ሆነው የአውሮፓ አህጉር የተፈጥሮ ጋዝን ማጓጋዙ እንዲህ ቀላል ሆኖ አልተገኘም ። ሂደቱ አስቸጋሪ ወጪውም ከፍተኛ ነው ። በዚህ የተነሳም በአንዳንድ የአፍሪቃ አገሮች የሚገኘው የተፈጥሪ ጋዝ እንዲሁ በመባከን ላይ ይገኛል ። ይልማ ሐይለሚካኤል ሂሩት መለሰ