1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ትኩረት በአፍሪቃ

ቅዳሜ፣ የካቲት 27 2013

የትኩረት በአፍሪቃ ዝግጅታችን በአፍሪቃ የኮቪድ 19 ክትባት ፕሮግራም ላይ እና በግብጽ እና በሱዳን መካከል ስላተጠናከረው የወዳጅነት ትብብር ላይ ያተኩራል።  

Nigeria Covid-19 Impfung in Abuja | Dr. Cyprian Ngong
ምስል፦ Uwais Idriss/DW

This browser does not support the audio element.

አፍሪቃ የኮሮና ወረርሽኝ እየተስፋፋባቸው ካሉ አህጉሮች አንዷ ናት። እስካሁን በ 47 የአፍሪቃ ሀገሮች 3,7 ሚሊዮን ሰዎች በተህዋሲው መያዛቸውን እና 100 ሺ ገደማ የሚሆኑ ደግሞ ከበሽታው ጋር በተያያዘ ህይወታቸው እንዳለፈ ነው መረጃዎች የሚያመላክቱት። ያደጉት ሀገራት በሽታውን በክትባት ለማጥፋት የተቻላቸውን ሁሉ እያደረጉ ይገኛሉ። የአፍሪቃ ሀገራት ግን ክትባቱን የማምረትም ይሁን  በገበያ ተሻምቶ ለመግዛት ሀብት ስለሌላቸው ለህዝባቸው በቂ ክትባት የማቅረባቸው ሁኔታ ያጠያይቃል።

በሌላ በኩል  በግብጽ እና በሱዳን መካከል  የወዳጅነት ትብብሩ ተጠናክሯል።  የግብጹ ፕሬዚዳንት አብደል ፈታህ አል ሲሲ ዛሬ ለይፋዊ ጉብኝት ወደ ሱዳን ካርቱም ተጉዘዋል። አል ሲሲ በሱዳን በሚኖራቸው ቆይታ በሁለቱ ሀገሮች ኢኮኖሚያዊ እና ወታደራዊ ግንኙቶችን ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ያተኩራሉ ተብሏል።

ገበያው ንጉሴ

ልደት አበበ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW