የአፍሪቃ የዉሃ ሳምንት16 ኅዳር 2003ሐሙስ፣ ኅዳር 16 2003በአዲስ አበባ የአፍሪቃ የዉሃ ሳምንት አህጉራዊ የሚኒስትሮች ስብሰባ እየተካሄደ ነዉ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያበዘርፉ የተሰማሩ የመንግስታት ተቋማት ተጠሪዎችና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተወካዮች የተገኙበት በአፍሪቃ የኤኮኖሚ ኮሚሽን አዳራሽ የሚካሄደዉ ጉባኤ አህጉሪቱ ያላትን የዉሃ ሃብት በአግባቡ ስለመጠቀም በሰፊዉ ይነጋገራል። ጌታቸዉ ተድላ ተክሌ የኋላ