የአፍሪቃ ጋዜጠኞች ፌደሬሽንና የጋዜጠኞች እንግልት 7 መስከረም 2005ሰኞ፣ መስከረም 7 2005የአፍሪቃ ጋዜጠኞች ፌደሬሽን፤(FAJ) በአባላቱ ላይ የሚደርሰው እንግልትና ግድያ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን አስታወቀ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DWማስታወቂያ የአፍሪቃ ጋዜጠኞች ፌደሬሽን፤(FAJ) በአባላቱ ላይ የሚደርሰው እንግልትና ግድያ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን አስታወቀ። ፌደሬሽኑ፤ በአፍሪቃ ኅብረት አዳራሽ ባካሄደው ጉባዔ ላይ ችግሮቹን በማንሳት ተወያይቷል፣። ጉባዔውን የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል። ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ አርያም ተክሌ