1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢህአዴግ እና የተቃዋሚ ፓርቲዎች ውይይት

ረቡዕ፣ ጥር 10 2009

22 ሀገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች በዛሬው ዕለት ከገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ ጋር  ተወያዩ። ፓርቲዎቹ በሀገሪቱ እና ሕዝቡን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ በቀጣይ በሚያደርጉት የድርድር ሂደት ላይ መክረዋል።

Blick aus meinem Fenster Addis Abeba Äthiopien
ምስል Solomon Mengist

Ber. AA(Diskussion zw. EPRDF und opp. Pateiein ) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ውይይቱ እንዲደረግ ጥሪ ያቀረበው ኢህአዴግ የውይይቱ መሪ ሊሆን እንደማይችል በማመልከት፣  ድርድሩ በገለልተኛ ወገን እንዲመራ ሀሳብ አቅርበው ገዢው ፓርቲ በሀሳቡ መስማማቱን ገልጸዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW