1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢህአዴግ 10ኛ ጉባኤ መሪ በመምረጥ ተጠናቀቀ

ሰኞ፣ ነሐሴ 25 2007

ከአርብ ነሐሴ 22/2007 ዓ.ም. ጀምሮ 10ኛ ድርጅታዊ ጉባኤውን በመቀሌ ሲያካሂድ የቆየው የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግ/ ጠ/ሚ ሀይለማርያም ደሳለኝን በድጋሚ የፓርቲዉ ሊቀመንበር በማድረግ ጉባኤዉን ዛሬ ነሐሴ 25 2007 ዓ.ም. አጠናቋል።

Äthiopien Ministerpräsident Hailemariam Desalegn
ምስል Getty Images

[No title]

This browser does not support the audio element.



ድርጅቱ አቶ ደመቀ መኮንንን ዳግም በምክትል ሊቀመንበርነት መምረጡን በቦታዉ የሚገኘዉ ወኪላችን በስልክ በሰጠን ቃለ ምልልስ ገልጾልናል።
ዮሃንስ ገብረግዚአብሄር
አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW