የኢሳት ስርጭት ዳግም መቋረጥ3 የካቲት 2003ሐሙስ፣ የካቲት 3 2003የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን የስርጭት አገልግሎት በምህፃሩ ኢሳት በመባል የሚታወቀዉ ፤ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል Fotolia/Heico Neumeyerማስታወቂያወደኢትዮጵያ የሚያደርገዉ ስርጭት ለአራተኛ ጊዜ መታወኩን አስታወቀ። ገለልተኛ እንደሆነ የሚገልፀዉ የኢሳት የቴሌቪዥን አገልግሎት ከዚህም በፊት በአረብ ሳት አማካኝነት ያስተላልፍ የነበረዉ ስርጭት ለሶስት ጊዜ ወደኢትዮጵያ እንዳይደርስ መወኩን አመልክቷል። የሎንደኑ ወኪላችን ድልነሳ ጌታነህ የኢሳትን ቃል አቀባይ አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል፤ ድልነሳ ጌታነህ ሸዋዬ ለገሠ