1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢሳት ስርጭት ዳግም መቋረጥ

ሐሙስ፣ የካቲት 3 2003

የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን የስርጭት አገልግሎት በምህፃሩ ኢሳት በመባል የሚታወቀዉ ፤

ምስል Fotolia/Heico Neumeyer

ወደኢትዮጵያ የሚያደርገዉ ስርጭት ለአራተኛ ጊዜ መታወኩን አስታወቀ። ገለልተኛ እንደሆነ የሚገልፀዉ የኢሳት የቴሌቪዥን አገልግሎት ከዚህም በፊት በአረብ ሳት አማካኝነት ያስተላልፍ የነበረዉ ስርጭት ለሶስት ጊዜ ወደኢትዮጵያ እንዳይደርስ መወኩን አመልክቷል።

የሎንደኑ ወኪላችን ድልነሳ ጌታነህ የኢሳትን ቃል አቀባይ አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል፤

ድልነሳ ጌታነህ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW