የኢትዪጽያ የሰብአዊ መብት ጥበቃ ጉዳይ በአዉሮጻዉያኑ አይን
ዓርብ፣ ታኅሣሥ 2 2002ማስታወቂያ
በምን ሁኔታ ላይ ይገኛል በማለት ኢትዮጽያዉያን እና አዉሮጻዉያን ምሁሮች ትናንት ጀርመን መዲና በርሊን ላይ ስብሰባ ተቀምጠዋል። ትናንት ሙሉ ቀን በዘለቀዉ ስብሰባ ላይ አዉሮጻዉያን ምሁሮች በኢትዮጽያ ስላለዉ ሰብአዊ መብት ጥበቃ ላይ ጥናታቸዉን አቅርበዉ ተደምጦአል። የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሃይለሚካኤል በቦታዉ ተገኝቶ ይህንን አሰባስቦአል
ይልማ ሃይለሚካኤል፣ አዜብ ታደሰ፣
አርያም ተክሌ