1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮቴሌኮም ክርክር ውሳኔ ማግኘት

ሐሙስ፣ ነሐሴ 5 2003

የፌዴራሉ አሠሪ እና ሠራተኞች ወሳኝ ቦርድ በከሳሽ የቴሌኮም ነባር ሠራተኞች ማህበር እና በተከሳሽ አዲሱ የኢትዮቴሌኮም አስተዳደር መካከል ለተነሳው ክርክር ዛሬ ነሀሴ አስራ ሁለት ቀን ውሳኔ ሰጠ።

ምስል AP

ቦርዱ በሰጠው ውሳኔ መሰረት፡ ሁለቱም ወገኖች በገለልተኛ አደራዳሪ ፊት ቀርበው ችግራቸውን በድርድር መፍታት ይጠበቅባቸዋል። ታደሰ እንግዳው እንደዘገበው፡ ተቀናቃኞቹ ቡድኖች ውሳኔውን ተቀብለውታል።

ታደሰ እንግዳው

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW