የኢትዮቴሌኮም ክርክር ውሳኔ ማግኘት5 ነሐሴ 2003ሐሙስ፣ ነሐሴ 5 2003የፌዴራሉ አሠሪ እና ሠራተኞች ወሳኝ ቦርድ በከሳሽ የቴሌኮም ነባር ሠራተኞች ማህበር እና በተከሳሽ አዲሱ የኢትዮቴሌኮም አስተዳደር መካከል ለተነሳው ክርክር ዛሬ ነሀሴ አስራ ሁለት ቀን ውሳኔ ሰጠ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል APማስታወቂያቦርዱ በሰጠው ውሳኔ መሰረት፡ ሁለቱም ወገኖች በገለልተኛ አደራዳሪ ፊት ቀርበው ችግራቸውን በድርድር መፍታት ይጠበቅባቸዋል። ታደሰ እንግዳው እንደዘገበው፡ ተቀናቃኞቹ ቡድኖች ውሳኔውን ተቀብለውታል። ታደሰ እንግዳው አርያም ተክሌ