1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮአይሁዳውያን ወደ እስራኤል ፍልሰት

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 13 2002

በጎንደር የሚገኙ ሰባት ሺህ ቤተ እስራኤላውያንን ወደ እስራኤል ለመውሰድ እየተደረገ ያለው ጥረት በጎ ምላሽ እያስገኘ መሆኑ ተገለጸ።

ምስል AP Graphics/DW Fotomontage

የኢትዮጵያ አይሁዳውያን ወደ እስራኤል እንዲፈልሱ ግፊት የሚያደርገው የኢትዮጵያውን አይሁዳውያን ጉባዔ በመባል የሚታወቀው ተቋም እንደገለጸው፡ የኢትዮጵያ አይሁዳውያን በቅርቡ ወደ እስራኤል እንደሚገቡ ተስፋ አድርጓል።

አበበ ፈለቀ
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW