የኢትዮዽያ ሳተላይት ቴሌቪዥን መቋረጥ21 ሐምሌ 2002ረቡዕ፣ ሐምሌ 21 2002የኢትዮዽያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ለሶስተኛ ጊዜ ተቋርጧል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል APማስታወቂያገለልተኛ እንደሆነ የሚገልጸው የሳተላይት ቴሌቪዥኑ በምን ምክንያት እንደተቋረጠ ትክክለኛውን መንስዔ እያጣራሁ ነው ሲል አገልግሎቱን የሰጠው የዓረብ ሳተላይት ድርጅት ከኢትዮዽያ መንግስት ምላሽ እየጠበቀ በመሆኑ ለጊዜው አስተያየት እንደማይሰጥ ገልጿል። ድልነሳው ጌታነህ ከለንደን ዘገባ አለው። ጌታነህ ከለንደን ሂሩት መለሰ