1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያና ኤርትራ የጦርነት ሥጋት

ዓርብ፣ ሰኔ 17 2008

ሁለቱ ሐገራት ዳግም ሙሉ ጦርነት ይገጥማሉ የሚለዉ ሥጋት፤ ጦርነት እንዳይገጥሙ የሚሰጠዉ ምክርና ማስጠንቀቂያም እንደቀጠለ ነዉ።የሁለቱ መንግስታት ወታደራዊ ዝግጅት እና የቃላት እንኪያ ሰላንቲያ ግን እስካሁን አላቋረጠም።

ምስል Getty Images/AFP/M. Longari

[No title]

This browser does not support the audio element.

ኢትዮጵያና ኤርትራ አዋሳኝ ድንበር የሠፈረዉ የሁለቱ ሐገራት ጦር በቅርቡ ፆረና በተባለዉ ግንባር ከተጋጨ ወዲሕ ሁለቱ ሐገራት ዳግም ሙሉ ጦርነት ይገጥማሉ የሚለዉ ሥጋት፤ ጦርነት እንዳይገጥሙ የሚሰጠዉ ምክርና ማስጠንቀቂያም እንደቀጠለ ነዉ።የሁለቱ መንግስታት ወታደራዊ ዝግጅት እና የቃላት እንኪያ ሰላንቲያ ግን እስካሁን አላቋረጠም።አንደሚሉት በድንበር አካባቢ የሠፈረዉ ሕዝብ ከአካባቢዉ እንዲለቅ መታዘዙን የሚጠቁሙ ምንጮችም አሉ።የአዲሰ አበባዉ ዘጋቢያችን ዩሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ያነጋገራቸዉ የፖለቲካ ጉዳይ ጋዜጠኞች እንደሚሉት ግን ሁለቱ ሐገራት አሁን ባሉበት ደረጃ ሙሉ ጦርነት መግጠም አይችሉም።ዝርዝሩን እነሆ

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ነጋሽ መሐመድ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW