1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያና የሱዳን ኃይላት ቁርቁስ 

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 8 2013

የአማራ ክልል ባለስልጣናትና የሰሜን ጎንደር የአርማ ጮኾ ነዋሪዎች  እንደሚሉት የሱዳን ታጣቂዎች ባለፈዉ ማክሰኞ የኢትዮጵያን ድንበር ተሻግረዉ ታች አርማጮኾ አካባቢ ባደረሱት ጥቃት ሕይወትና ንብረት አጥፍተዋል።

Fahnen der IGAD-Mitgliedsländer
ምስል፦ Yohannes G/Eziabhare

የኢትዮጵያና የሱዳን የድንበር ቁርቁስ

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያና የሱዳን ወታደሮች ወይም ታጣቂዎች አንዳቸዉ የሌላቸዉን ድንበር አልፈዉ ጥቃት ማድረሳቸዉን ሁለቱ ወገኖች በየፊናቸዉ እያስታወቁ ነዉ።የአማራ ክልል ባለስልጣናትና የሰሜን ጎንደር የአርማ ጮኾ ነዋሪዎች  እንደሚሉት የሱዳን ታጣቂዎች ባለፈዉ ማክሰኞ የኢትዮጵያን ድንበር ተሻግረዉ ታች አርማጮኾ አካባቢ ባደረሱት ጥቃት ሕይወትና ንብረት አጥፍተዋል።ጥቃት አድርሰዋል።የሱዳን መንግስት በበኩሉ የኢትዮጵያ ወታደሮች ሱዳን ግዛት ተሻግረዉ በከፈቱት ጥቃት አራት ወታደሮቹ መገደላቸዉን ትናንት አስታዉቆ ነበር።

ዓለምነዉ መኮንን 

ነጋሽ መሐመድ

እሸቴ በቀለ
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW