1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያና የአፍሪቃ ህብረት አቋም

ሐሙስ፣ መስከረም 11 2004

የፍልስጤሙ ፕሬዝዳንት ማህሙድ አባስ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤው ለፍልስጤም የመንግሥትነት እውቅና እንዲሰጥ ነገ በይፋ ይጠይቃሉ ተብሎ ይጠበቃል ።

የአፍሪቃ ኅብረት ጽ/ቤትምስል፦ DW /Maya Dreyer

እስራኤል አጥብቃ የምትቃወመውን ይህን የፍልስጤም ጥያቄ ለማከላከል ዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪቃ መንግሥታትን ጭምር ያካተተ ዲፕሎማሲያዊ ዘመቻ ስታካሂድ ከርማለች ። ለመሆኑ በፍልስጤም የመንግሥትነት እውቅና ላይ የኢትዮጵያም ሆነ የአፍሪቃ ህብረት አቋም ምንድነው ? ታደሰ እንግዳው የሚመለከታቸውን ባለሥልጣናት ጠይቆ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል ።
ታደሰ እንግዳው
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW