የኢትዮጵያና የአፍሪቃ ህብረት አቋም
ሐሙስ፣ መስከረም 11 2004
ማስታወቂያ
እስራኤል አጥብቃ የምትቃወመውን ይህን የፍልስጤም ጥያቄ ለማከላከል ዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪቃ መንግሥታትን ጭምር ያካተተ ዲፕሎማሲያዊ ዘመቻ ስታካሂድ ከርማለች ። ለመሆኑ በፍልስጤም የመንግሥትነት እውቅና ላይ የኢትዮጵያም ሆነ የአፍሪቃ ህብረት አቋም ምንድነው ? ታደሰ እንግዳው የሚመለከታቸውን ባለሥልጣናት ጠይቆ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል ።
ታደሰ እንግዳው
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ