የኢትዮጵያና የኤርትራ ስደተኞች ግጭት
ዓርብ፣ ጥቅምት 14 2007ማስታወቂያ
ካሌ-ፈረንሳይ ዉስጥ የሠፈሩ የሁለቱ ሐገራት ስደተኞች ካለፈዉ ሰኞ ጀምሮ የገጠሙት ድብድብ እስከ ትናንት ድረስ ቀጥሎ ነበር። የፈረንሳይ መንግሥት ጠቡን ለማርገብ አንድ መቶ ያሕል ተጨማሪ ፀጥታ አስከባሪዎች ወደ ከተማይቱ አዝምቷል።ሥለት የታጠቁ ወጣቶች ጭምር በተሳተፉበት ግጭት ቢያንስ ስድስት ስደተኞች መቁሰላቸዉ ተዘግቧል። የጠቡ መነሻ በዉል አልታወቀም። የፓሪሷ ወኪላችን ሐይማኖት ጥሩነሕ ዝርዝር ዘገባ ልካልናለች።
ሐይማኖት ጥሩነሕ
ነጋሽ መሐመድ
አርያም ተክሌ