የኢትዮጵያን ሰብዓዊ መብት ይዞታ የቃኘ ሴሚናር በብራስልስ25 መጋቢት 2006ሐሙስ፣ መጋቢት 25 20064ኛው የአፍሪቃ መንግሥታት እና የአውሮጳ ህብረት ጉባዔ ትናንት ብራስልስ፣ ቤልጅየም በተከፈተበት ወቅት፣ ስለ ኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ይዞታ እና ስለ ፕሬስ ነፃነት የተመለከተ ሴሚናር በዚችው ከተማ ተካሂዶዋል። ሴሚናሩን የጠሩት እና ያዘጋጁትማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል Photo European Parliament/Architects : Architecture Studioማስታወቂያ በአውሮጳ ምክር ቤት የሚገኙት የሶሻሊስት ፓርቲዎች እንደራሴዎች እና ለጋዜጠኞች መብት የሚሟገተው ድርጅት፣ « ሲ ፒ ጄይ » ናቸው። ሴሚናሩን የተከታተለው የብራስልስ ወኪላችን ገበያው ንጉሤ ስለ ሴሚናሩ ዓላማ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል። ገበያው ንጉሤ አርያም ተክሌ ሸዋዬ ለገሠ