1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያዉያን ተቃዉሞ ሰልፍ በበርሊን

ዓርብ፣ ጳጉሜን 4 2008

ኢትዮጵያ ዉስጥ እየተካሄደ ያለዉ ግድያና የሰብዓዊ መብት ጥሰት እስርና እንግልት ይቁም፤ የመንግስት የፀጥታ ኃይላት በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሚወስዱትን የኃይል እርምጃ ያቁሙ፤ የታሰሩ ፖለቲከኞች የሐይማኖት መሪዎችና ጋዜጠኞች ይፈቱ፤ የዘር መድሎ ይቁም ሲሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዉያን ዛሬ ጀርመን መዲና በርሊን ላይ የተቃዉሞ ሰልፍ አካሄዱ።

Deutschland Berlin - Äthiopier demonstrieren für Menschenrechte
ምስል፦ DW/Y. Hailemichael

[No title]

This browser does not support the audio element.


ሰልፈኞቹ «ጨቋኝና አንባገነን» ያሉትን የኢትዮጵያ መንግሥት የሚረዱ ጀርመን፤ የአዉሮጳ ኅብረትና ሌሎች ኃያላን ሃገራት ድጋፋቸዉን ያቁሙ ሲሉ ጠይቀዋል። ሰልፉን የተከታተለዉን የበርሊኑን ወኪላችንን ነጋሽ መሐመድ አነጋግሮት ነበር።


ይልማ ኃይለሚካኤል


ነጋሽ መሐመድ
አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW