የኢትዮጵያዉያን አስተያየት ከምድረ አረብ
ሐሙስ፣ ጥር 20 2002ማስታወቂያ
የባሳለፍነዉ ሰኞ ከሊባኖስ ቤይሩት ወደአዲስ አበባ መጓዝ በጀመረ በጥቂት ደቂቃዎች ዉስጥ ሜዲትራኒያን ባህር ላይ በወደቀዉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዉሮፕላን ተሳፋሪ ከነበሩት ኢትዮጵያዉያን መካከል አብዛኞቹ የኮንትራት ሠራተኞች መሆናቸዉን በቤይሩት የሚኖሩ ኢትዮጵያን ይናገራሉ። በሌሎች አረብ አገራትና በሊባኖስ ለስራ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን በደረሰዉ አደጋ የተሰማቸዉን ጥልቅ ሃዘን አካፍለዉናል።
ነብዩ ሲራክ
ነጋሽ መሐመድ
ሸዋዬ ለገሠ
ተክሌ የኋላ