1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያዉያን አንድነት ዴሞክራሲ ድርጅት - አዲሱ የተቃዋሚ ፓርቲ

ሐሙስ፣ ግንቦት 10 2009

በፖለቲካል ትግል ዉስጥ በጀርመን ሀገርና እና የተቃዋሚ የኢትዮጵያዉያን አንድነት ዴሞክራሲ ድርጅት የተባለዉ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ አድማሱ ኃይሉ የፓርቲዉን አቋም ለመገናኛ ብዙኃን ተወካዮችና መስርያ ቤቶች በሃገሪቱ ስላለዉ ወቅታዊ ሁኔታ ጽሑፍን ማሰራጨታቸዉን አዲስ አበባ የሚገኘዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ የላከልን ዘገባ ያመለክታል።

Karte Äthiopien

Ber. A. A. (Ethiopians Political Party ( Admasu )) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 
አቶ አድማሱ እንደገለፁት የኢትዮጵያዉያን የኢትዮጵያዉያን አንድነት ዴሞክራሲ ድርጅት ከማንኛዉም የፖለቲካ ድርጅት አልያም ፓርቲ ጋር ሳይደመር ብቻዉን የሚንቀሳቀስ ነዉ። ረዘም ሉሉ ዓመታት በጀርመን ሀገር የኖሩትና የኢትዮጵያዉያን አንድነት ዴሞክራሲ ድርጅት የተባለዉ አዲስ የተቃዋሚ ፓርቲ ሊቀመንበርን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ አነጋገርሮ  አጠር ያለ ዘገባ ልኮልናል። 


ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ  

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW