1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያዉያን የተቃዉሞ ሰልፍ በለንደን

ዓርብ፣ ጳጉሜን 4 2008

ብሪታንያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ለንደን በሚገኘዉ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ፊት ለፊት ተሰልፈዉ የኢትዮጵያ መንግሥት እየፈፀመ ያለዉ ግፍ ይብቃ ሲሉ የተቃዉሞ ሰልፍ ማድረጋቸዉ ተመልክቶአል ።

Grioßbritanien London Äthiopier in England protestieren gegen Regierung
ምስል፦ DW/H. Demisse

[No title]

This browser does not support the audio element.

ሰልፈኖቹ ቆየት ብሎ ወደ ሕንፃዉ ዘልቀዉ መግባታቸዉ ነዉ የተነገረዉ። እዚህ እስቱድዮ ከመግባታችን በፊት የለንደንዋን ወኪላችንን ስለ ተቃዉሞዉ ስልክ በመደወል ጠይቀናታል።


ሃና ደምሴ


አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW