1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያውያን መብቶች አስከባሪ ድርጅቶች ጥምረት ምስረታ 

ሐሙስ፣ ነሐሴ 10 2010

የኢትዮጵያውያን መብቶች አስከባሪ  ድርጅቶች ዛሬ አንድ ጥምረት አቋቋሙ። ጥምረቱ ዜጎች በሀገራቸው በነፃ መንቀሳቀስ እንዲችሉ ድጋፍ የማድረግ ፣i እንዲሁም፣ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች እና የሲቪክ ማህበራት የሚያከናውኑት ስራ ትኩረት እንዲያገኝ  የመሟገት ተግባር ለማካሄድ እቅድ መያዙን የጥምረቱ ቦርድ አባላት ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል።

Äthiopien -  Gründung einer Allianz von Menschenrechtsorganisationen CERO in Addis Abeba
ምስል DW/G. Tedla

«ሕብረ ብሔራዊ አስተሳሰብ ለኢትዮጵያ መድህን ነው።»

This browser does not support the audio element.

 ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW