ፖለቲካየኢትዮጵያውያን መብቶች አስከባሪ ድርጅቶች ጥምረት ምስረታ 10 ነሐሴ 2010ሐሙስ፣ ነሐሴ 10 2010የኢትዮጵያውያን መብቶች አስከባሪ ድርጅቶች ዛሬ አንድ ጥምረት አቋቋሙ። ጥምረቱ ዜጎች በሀገራቸው በነፃ መንቀሳቀስ እንዲችሉ ድጋፍ የማድረግ ፣i እንዲሁም፣ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች እና የሲቪክ ማህበራት የሚያከናውኑት ስራ ትኩረት እንዲያገኝ የመሟገት ተግባር ለማካሄድ እቅድ መያዙን የጥምረቱ ቦርድ አባላት ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/G. Tedlaማስታወቂያ«ሕብረ ብሔራዊ አስተሳሰብ ለኢትዮጵያ መድህን ነው።»This browser does not support the audio element. ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አርያም ተክሌ ሂሩት መለሰ