14ኛው የኢትዮጵያውያን በአውሮጳ የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል23 ሐምሌ 2008ቅዳሜ፣ ሐምሌ 23 2008በዕለተ ረቡዕ የተጀመረው 14ኛው የኢትዮጵያውያን በአውሮጳ የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል በኔዘርላንድ የዴንሐግ ከተማ ዛሬ ይጠናቀቃል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/M. S. Siyoumማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. የተለያዩ የስፖርት ውድድሮች እና የባህል ትዕይንቶች በቀረቡበት ከዚህ ዝግጅት ጎን ለጎን የኢትዮጵያውያን መድረክ በአውሮጳ የመጀመሪያውን ውይይት አካሂዷል። ከማንኛው ፖለቲካዊ እና ሃይማኖታዊ ወገንተኝነት ነጻ ነው የተባለው ይህ መድረክ ትናንት «የብሔር ጥያቄና ፌዴራሊዝም» በሚል ርዕስ ቀዳሚውን ውይይት አድርጓል። ማንተጋፍቶት ስለሺ እሸቴ በቀለ