1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

14ኛው የኢትዮጵያውያን በአውሮጳ የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል

ቅዳሜ፣ ሐምሌ 23 2008

በዕለተ ረቡዕ የተጀመረው 14ኛው የኢትዮጵያውያን በአውሮጳ የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል በኔዘርላንድ የዴንሐግ ከተማ ዛሬ ይጠናቀቃል።

Äthiopien Sport und Kultur Föderation in Europa
ምስል DW/M. S. Siyoum

[No title]

This browser does not support the audio element.

የተለያዩ የስፖርት ውድድሮች እና የባህል ትዕይንቶች በቀረቡበት ከዚህ ዝግጅት ጎን ለጎን የኢትዮጵያውያን መድረክ በአውሮጳ የመጀመሪያውን ውይይት አካሂዷል። ከማንኛው ፖለቲካዊ እና ሃይማኖታዊ ወገንተኝነት ነጻ ነው የተባለው ይህ መድረክ ትናንት «የብሔር ጥያቄና ፌዴራሊዝም» በሚል ርዕስ ቀዳሚውን ውይይት አድርጓል።

ማንተጋፍቶት ስለሺ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW