1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያውያን ሴቶች ማህበር በጀርመን

ዓርብ፣ ኅዳር 17 2008

በጀርመን ፍራንክፈርት ከተማ የሚገኘው «የኢትዮጵያውያን ሴቶች ማህበር ባለፈው ቅዳሜ ስብሰባ አካሂዶ ነበር። በዚሁ ስብሰባ ላይ ከአውሮፓ፣ ከመካከለኛው ምስራቅ እና ከዮናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ ሴቶች ማህበራትን ወክለው የመጡ ተጋባዦች ተገኝተዋል።

Deutschland Frankfurt am Main
ምስል picture alliance/Arco Images GmbH

[No title]

This browser does not support the audio element.

ሴቶች የበለጠ መተባበር እና የጋራ ግንባር መፍጠር እንዳለባቸው በስብሰባው ወቅት ተገልጿል። የጉባኤው አዘጋጆች ከመሠል የሴቶች እህት ማህበራት ግንኙነታቸውን የበለጠ እንዲያጠናክሩም አሳስበዋል። የፍራንክፈርት ወኪላችን ጎይቶም ቢሆን ዝግጅቱን ተካታትሎታል።

ጎይቶም ቢሆን

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW