የኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመት አከባበር በጀርመን
የኢትዮጵያውያን አዲስ አመት አከባበር በጀርመን በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት እንደተለመደው ወጣ ተብሎ ማክበር አልተቻለም። ነገር ግን አንዳንድ ኢትዮጵያውያን በሀበሻ ምግብ ቤቶች ተገናኝተው ለማክበር የተጠራሩ እንዳሉ ሰምተናል። የኢትዮጵያውያን አዲስ አመት በጀርመን እንዴት ነበር ? እንዳልካቸው ፈቃደ ከፍራንክፈርት ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
እንዳልካቸው ፍቃደ
ታምራት ዲንሳ
ሸዋዬ ለገሠ