1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመት በጀርመን

ዓርብ፣ መስከረም 1 2013

የኢትዮጵያውያን አዲስ አመት አከባበር በጀርመን በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት እንደተለመደው ወጣ ተብሎ ማክበር አልተቻለም። ነገር ግን አንዳንድ ኢትዮጵያውያን በሀበሻ ምግብ ቤቶች ተገናኝተው ለማክበር የተጠራሩ እንዳሉ ሰምተናል። የኢትዮጵያውያን አዲስ አመት በጀርመን እንዴት ነበር ?

Bildergalerie Börse Frankfurt am Main
ምስል፦ picture-alliance/akg-images

የኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመት አከባበር በጀርመን

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያውያን አዲስ አመት አከባበር በጀርመን በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት እንደተለመደው ወጣ ተብሎ ማክበር አልተቻለም። ነገር ግን አንዳንድ ኢትዮጵያውያን በሀበሻ ምግብ ቤቶች ተገናኝተው ለማክበር የተጠራሩ እንዳሉ ሰምተናል። የኢትዮጵያውያን አዲስ አመት በጀርመን እንዴት ነበር ? እንዳልካቸው ፈቃደ ከፍራንክፈርት ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

እንዳልካቸው ፍቃደ

ታምራት ዲንሳ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW