የኢትዮጵያውያን እና የኤርትራውያንን የጋራ መርሃ ግብር
ሰኞ፣ ነሐሴ 28 2010![Anhänger von Eritrea und Äthiopien](https://static.dw.com/image/44416655_800.webp)
ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ እና የኤርትራ መንግሥታት በመካከላቸው የነበረውን አለመግባባት እና ወደ ጦርነት ሊያመራ የሚችለውን ፍጥጫ በማስወገድ ሰላም ለማውረድ በመቻላቸው በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያውያን እና ኤርትራውያን በልዩ ልዩ የጋራ መርሀ ግብሮች ደስታቸውን እየገለጹ ነው። ቤልጂግ የሚኖሩ የሁለቱ ሀገራት ተወላጆችም ባለፈው ቅዳሙ በኮርትሬክት ከተማ ባዘጋጁት የጋራ መርሃ ግብር ላይ የሁለቱ ሀገራት ወዳጅነት ይበልጥ እንዲጎለብት እና አንድ በሆኑት የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ህዝቦች መካከል የተፈጠረው ግንኙነት ይበልጥ እንዲዲሰፋ በማሳሰብ ድጋፋቸውን ገልጸዋል።
ገበያው ንጉሴ
ኂሩት መለሰ
አዜብ ታደሰ