1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያውያን የስፖርትና የባህል ፌስቲቫል

ቅዳሜ፣ ሐምሌ 27 2016

በዘንድሮው የኢትዮጵያውያን የባህል ፌስቲቫል በአውሮፓ ያደጉ ወጣቶች እራሳቸውን እንደአንድ ቡድን አደራጅተው በእግርኳስ የተሳተፉበት እንደነበረ ለማወቅ ተችሏል።

Belgien | Äthiopiens Sport and Cultural Festival in Brussels
ምስል፦ Gebeyaw Nigusse/DW

ላለፉት ቀናት በበልጅየም ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያውያን የባህል ፌስቲቫል ዛሬ ተጠናቋል። መድረኩ ከስፖርትና የባሕል ትርኢቱ ባሻገር ኢትዮጵያውያንን የሚያቀረርብ እንደነበር ከበዓሉ አዘጋጆች ተገልጿል። በዘንድሮው የኢትዮጵያውያን የባህል ፌስቲቫል በአውሮፓ ያደጉ ወጣቶች እራሳቸውን እንደአንድ ቡድን አደራጅተው በእግርኳስ የተሳተፉበት እንደነበረ ለማወቅ ተችሏል። የበልጅዩሙ ወኪላችን ገበያው ንጉሴ ስለዝግጅቱ አጭር ቃለምልልስ ሰጥቶናል የድምጽ ማዕቀፉን በመጫን ያዳምጡት።

ገበያው ንጉሴ

ዮሃንስ ገብረእግዚአብሄር

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW