1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያው ቀውስና የድርድር ፈተና

ረቡዕ፣ መስከረም 12 2014

ኢትዮጵያ አሁን ለገባችበት የፖለቲካ እና ሰላም እጦት ቀውስ መፍትሄው ድርድር እና ብሔራዊ ምክክር ብቻ መሆኑን የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ ባለስልጣን አመለከቱ፡፡ የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ (ኦፌኮ) ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ጥሩነህ ገምታ እንዳሉት ችግሮችን በማቃለል ሊደርስ የሚችለውን የባሰ ቀውስ ለማስቀረት ለሰላም መንገድ ዋጋ መከፈል ይኖርበታል ፡፡

Karte Äthiopien englisch

የኢትዮጵያ ወቅታዊ ቀውስ እና የድርድር መፍትሄው ፈተና

This browser does not support the audio element.


ኢትዮጵያ አሁን ለገባችበት የፖለቲካ እና ሰላም እጦት ቀውስ መፍትሄው ድርድር እና ብሔራዊ ምክክር ብቻ መሆኑን የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ ባለስልጣን አመለከቱ፡፡
የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ (ኦፌኮ) ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ጥሩነህ ገምታ በተለይ ለዶይቼ ቬለ እንዳሉት ችግሮችን በማቃለል ሊደርስ የሚችለውን የባሰ ቀውስ ለማስቀረት ለሰላም መንገድ ዋጋ መከፈል ይኖርበታል ፡፡
በአንጻሩ የኢትዮጵያ መንግስት አሁን የገባበት የጦርነት ቀውስ አስገዳጅ መሆኑን የሚያነሱት በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ ባለሙያ በምዕራባውያን የሚደረግ የሰላም ግፊትም ቢሆን መጤን ያለበት ነው ብለዋል፡፡ 
ስዩም ጌቱ 
ታምራት ዲንሳ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW