1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያው አውሮፕላን አደጋ መንስኤ እስካሁን አለመታወቁ

ረቡዕ፣ ጥር 26 2002

የአውሮፕላኑን የአደጋ መረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያ ማለትም ብላክ ቦክስ ለማግኘት የሚደረገው ፍለጋም እንደቀጠለ ነው ። እስካሁን ድረስ አውሮፕላኑ አስፍሯቸው ከነበሩት ሰዎች ውስጥ የተገኘው አስከሬን አስራ አምስት ብቻ ነው

ምስል AP

ከአስር ቀን በፊት አየር ላይ ተበታትኖ ሜዲትራንያን ባህር ላይ የወደቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ለአደጋ የተጋለጠበት ምክንያት እስከሁን ድረስ በውል አልታወቀም ። የአውሮፕላኑን የአደጋ መረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያ ማለትም ብላክ ቦክስ ለማግኘት የሚደረገው ፍለጋም እንደቀጠለ ነው ። እስካሁን ድረስ አውሮፕላኑ አስፍሯቸው ከነበሩት ሰዎች ውስጥ የተገኘው አስከሬን አስራ አምስት ብቻ ነው ። የሟቾቹን ማንነት ለመለየት ከወላጅ ዘመዶቻቸው ላይ የምርመራ ናሙና ተወስዷል ። ነጋሽ መሀመድ አደጋውን የሚከታተለው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ልዩ ግብረ ኃይል አስተባባሪ ካፒቴን ደስታ ዘርዑን በስልክ አነጋግሯቸዋል ።

Interv.Cap.Desta Zeru

Negash Mohammed

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW